Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

Канал
Религия и духовность
Социальные сети
АмхарскийЭфиопияЭфиопия
Логотип телеграм канала Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
@zemedkunbekelezПродвигать
352,74 тыс.
подписчиков
20,6 тыс.
фото
2,95 тыс.
видео
1,37 тыс.
ссылок
"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይኸው ለጠፍኩላችሁ።

"…መጀመሪያ ያወራው የዐብንን ብር ቆርጥሞ በልቷል የሚባለው መሳፍንት ባለ ቁንጮ ነው። መድረክ መሪው ሰገጤው የታች ጋይንቱ ፀረ ጎጃም፣ ፀረ ዘመነ ካሤው አያሎ መንበር ነው። ግፍ የተሠራበት ደግሞ የወልቃይት ዐማራ ነኝ ባዩ ሐራ ሐራ ነው። ሐራ ሐራን ግፍ የፈጸመችበት ደግሞ ከህፃንነት ወራቷ ጀምሮ ጡጦዋን በአፏ እንደሰካች በጨቅላ ዕድሜዋ ህወሓትን ተቀላቅላ የጎንደር ዐማራን፣ የወልቃይት ዐማራን ጥፍር ሲነቅል፣ ሲገድል፣ ዘር ሲያጠፋ ከነበረው ከወያኔ ጋር ሠርታ ወያኔም በዚህ ፀረ ጎንደር ዐማራነቷ የኮሎኔል ማዕረግ የሰጣትና በቅርቡ ዐማራ የሆነችው ኮሎኔል ርስተይ ተስፋይ ናት።

"…ሐራ ሐራ ያለው ምንድነው? እኔ የወልቃይት ዐማራ ነኝ። ደመቀ ትግሬ ነው። እኔ የዐማራ ፋኖ ነኝ። ደመቀ ዘውዱ ብልፅግና ነው። በቀደም ርስታይ ተስፋይ ፋኖ ወልቃይት ሲገባ ለመከላከያ ድረሱልን ብለን ስንነግር አያገባንም አለን ብላለች። እነ ደመቀ ፋኖ ሲመጣ መከላከያን አግዘን ካሉ ትግሬ ናቸው ማለት ነው ስለዚህ ወልቃይትን መያዝ ያለበት የዐማራ ፋኖ ነው ብሎ ይናገራል።

"…ይህን በማለቱ መሳፍንት፣ አያሌው፣ ርስተይ ሐራን እንዴት ዓይነት ዘግናኝ ግፍ እንደፈጸሙበት ራሳችሁ አይታችሁ ፍረዱ። ሚስተር ባናና የሚባለው ጎንደር ተወልዶ ያደገ ትግሬ ነው አሉ። ቅንድቡ ራሱ ለካቲት 111 ነው የሚመስለው ብለውኛል። ለማንኛውም ከፈለጋችሁ በፈለጋችሁት እናስይዝ አዛኜን ዐማራን ለመከፋፈል ሊከፍቱ የነበረውን የጣና ቴሌቭዥን ብቻዬን እንደጠረቀምኩት አሁንም ጎንደርንና የጎንደርን ዐማራን ከድቅል የተከዜ ማዶ አናቂዎች አምላኬን ይዤ ብቻዬን አላቅቀዋለሁ።

"…ደመቀ ዘውዱ ግን ብልፅግና ከሆነ ወልቃይት ምን ይሠራል…?  እስቲ ተወያዩበት። በእውነት ዐማራው ሐራ ሐራ ግን አንጀቴን ነው የበላኝ።

• እስቲ ሓሳብ ስጡበት
ይኸውላችሁማ…

"…ፀረ ጎጃም ፀረ ዘመነ ካሤው የወልቃይት ሰሊጥ ሰልቃጭ ቡድን እንደ ማስተር ማይንድ የሚያየው እና እኔ ለምኜ ለዐማራ ሕዝብ ልሣን ይሆናል ብዬ ያቋቋምኩትን የአሥራት ሚዲያን ብር አዳዲስ ሶፋ ወንበር እና የብዙ ሺ ዶላር ካሜራ በመግዛት ከማባከኑም በላይ ስግጥ ብሎ ደቡብ ጎንደርነት ያልነገሠበት ዐማራ በአፍጢሙ ይደፋ ብሎ በስንት ልመና ያቋቋምኩትን ያፈረሰው ስኳድ አያሎ መንበር ዛሬ ቅዳሜ ነውና በቲክቶክ መንደር እንወያይ ብሎ ማስታወቂያ ሲለጥፍ እኔ ተነሥቼ መሄድ።

"…እዚያ ስደርስ ማን ማንን ባገኝ ጥሩ ነው። ታዘቡኝማ። ከሕፃንነቷ ጀምሮ ለትግራይ ነፃ አውጪዋ ህወሓት ተሰልፋ ዐማራን ስትወጋ፣ የወልቃይት ዐማሮችን ጥፍር ሲነቅል፣ ዘር ሲጨፈጭፍ ከነበረው ፓርቲ ጋር ስትሠራ የምትታወቀውና ሰሞኑን ዐማራ ሆና የደመቀ ዘውዱ ጠበቃ የሆነችውን ገመድ አፍ ኮሎኔር ርስታይ ተስፋይን፣ ለዐብን ተብሎ የተዋጣውን ዶላር ዐብን ውስጥ ጎጃሜዎች ስለሚበዙ ብሩን አልሰጥም ብሎ ቀርጥፎ በላ የሚባለው መሳፍንት ባለቁንጮው፣ የወልቃይት ተወላጅ ነኝ የሚለውና እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ላይ በማሾፍ የሚታወቀው ሐራ ሐራ ተሰይመው አገኛቸዋለሁ። ኋላ ምን ቢሆን ጥሩ ነው?

"…ትናንት ዛሬ መስቀል ነው ፖለቲካ አላወራም ሲል የነበረው አያሎ መንበር ልግባና አስገባኝ ብዬ ብለምነው፣ ብለምነው እምቢ ስላለኝ፣ ወልቃይቴው መጀመሪያ መሴ ባዘዘው፣ ቀጥሎ ሐራ ሐራ ዲስኩራቸውን ሲያሰሙ፣ እኔ ስቀርጽ ቆይቼ ድንገት እነ መሴ፣ አያሎ እና ርስተይ ተባብረው የወልቃይት ዐማራ ነኝ ባለው ሐራ ሐራ ላይ የፈጸሙትን ነውር አይቼ ወጣሁ። በእውነት መጣም መጣም ነው ያዘንኩት።

"…ከፈለጋችሁ እናንተም ትፈርዱ ዘንድ ልለጥፍላችሁ እችላለሁ። ቶሎ እንድለጥፍላችሁ መልሳችሁን ብቻ ንገሩኝ
ጥያቄ ነው?

"…ተቀበል…

"…ጌትነት አልማው በትውልድ ዐማራ ለዚያውም ጎጃሜ ነው። ጌትነት አልማው ሆድ እንጂ ጭንቅላት የሌለው የባንዳ ጥግም የሆነ ሰው ነው። ጌትነት አልማው እኔ ዘመዴን በፈለገው ሰዓት ይረግጠኛል። እኔም ጌችን አልፎ አልፎ አሳምሬ እረግጠዋለሁ። ነገር ግን ጌትነትን ስለረገጥኩት አንድም የጎጃም ዐማራ አፉን ከፍቶብኝ አያውቅም። አንድም አልኳችሁ።

"…ሙላት አድኖ የጎንደር ተወላጅ ዐማራ ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ እስከማውቀው ድረስ ከእኔ ጋር ጤናማ ግንኙነት የነበረው። ጥፋት አጥፍቶ እንኳ ከበደላቸው ወንድሞቹ ጋር ያስታረቅኩት፣ ይቅርም ያባባልኩት ወንድሜ ነው። አሁን አሰላለፉ ከእነ እስኳድ ምስጌ አንዱዓለም ጋር ስለሆነ እኔ ዘመዴም በስሱ ገብቼለት ነበር። እኔ ሙላት አድኖን፣ አያሌው መንበርን፣ ምስጋናውንም በስም ጠቅሼ ስረግጣቸው "ጎንደሬ ነኝ" የሚሉ በጎንደር ስር የተሸጎጡ ኮተቶች እሪሪሪ ቋ ቀምበጭ የሚሉት ለምንድነው?

"…ሲመስለኝ ጎንደር ሆነው ጎንደሬ ነኝ ብለው ጓ የሚሉብኝ ጥቂት ባናናዎች 😂 ስግመት የትግሬ ዲቃላ ይመስሉኛል። ዐማራ ነኝ አይሉም። ሲሉም ሰምቻቸው አላውቅም። ዲቃላነታችውን ይዘው በጎንደር ስር መሾጎጥ ይፈልጋሉ። እርምጥምጥ።

ከሆንክ ዐማራ
ተገልጠህ አውራ
ተሸፍነህ አታጓራ። ፐ ግጥም…😂

"…እኔ እንደሁ አልለቅህ። አንት ፓራሳይት፣ አንት ጥገኛ፣ አንት ጎንደር ላይ የተጣበቅ አልቅት። የጎንደርን አንድነት አፈር ከደቼ ያበላህ የትግሬዋ ህወሓት ኤጀንት። አልፋታህም። አጓራ።

"…በርበሬ አይደለም ገና ሚጥሚጣ ነው የማጥንህ። በጎንደርነት ካባ ስር የተወሸቅክ ዲቃላ ገና አውጥቼ ነው የማሰጣህ። ወይ ዐማራ አደርግሃለሁ፣ አልያም ቀበርቾ አጭሼብህ ከጎንደር ካባ ስር አውጥቼ ወደ ተከዜ ማዶ እሸኝሃለሁ።

• ሰምተሃል…!😁
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"…ይሂ ጠሽ ስኳድ ሙንኡኖነው…?

"…ይሄን ሐሺሻም ድቅል እስኳድ ደግሞ ምኑን ነክቼው ነው ባናታቹ እንዲህ ልብሱን አውልቆ የጨለለው?… ግልገል ሱሪውንም አውልቋል እንዴ?

• እግዚአብሔር ይማርህ ኦንዲሜ…🙏😁
"…ጋሽ ሜክሲኮ ለገሃር ሰንጋተራ ተክለ ሃይማኖት መርካቶ የሞላ ሁለት ሰው ምን እያለኝ ነው ደግሞ…?

"…ከምር እኔ እኮ ሲያመኝ ጤና የለኝም ይሄን ምስኪን ለፍቶ አዳሪ ተራ አስከባሪ ምን ብዬ ረግጬው ይሆን በናታቹ ባባታቹ…? እንኳን ለፌስታላም ለሚሳኤላም እንደማልመለስ ግን ንገሩልኝ።

"…ደግሞ እኮ ዋ…አላለም…?
ተቀበል አዝማሪ…

የብዙ ጦር ግምት እንዴት ነህ ዘመዴ
ልክ የምታስገባው ያገሩን መደዴ

• በልልኝማ ብሏል ቸኮል ዘመኑ… 😁
መልካም…

"…ብንዘገይም የቅዳሜ ከሰዓት የ"ተቀበል" መርሀ ግብራችን አሁን ጀምሯል። እንደተለመደው ለተለመደው የአዝማሪያችን አለኝ የምትሉትን ግጥም ስጡት። ምርጥ ምርጡን ግጥም መርጬ እለጥፍላችኋለሁ።

• ተቀበል…አዝማሪ…😂
የምሥራች ደግሞ እንካችሁ…

"…2017 ዓም መግቢያ ላይ ለቅዱስ ዮሐንስ ለእንቁጣጣሽ ለአዲስ ዓመት በዓል በጎንደር አዘዞ ቀበሮ ሜዳ ከኦሮሚያ፣ ከመተከል፣ ከወልቃይት እና ከትግራይ ተፈናቅለው ለመጡ የዐማራ ልጆች የበዓል መዋያ ሰንጋ እና ሙክት ፍየሎች በአቶ ወርቁ አይተነው ልግስና ተገዝቶላቸው ሌሎችም ተረባርበው ለተፈናቃዮቹ የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸው ነበር። በወቅቱ አንድ ሰንጋ ተርፎ ስለነበር አሁን ለመስቀል ሌላ አንድ ከብትና ለሙስሊም ተፈናቃይ ዐማሮችም ሙክት ፍየል ተገዝቶላቸው እነርሱም በደስታ አሳልፈዋል።

"…ክርስትያን ሙስሊም ተፈናቃይ የጎንደር ዐማሮች በእኔ በኩል እናንተን ሁላችሁንም አመስግነዋል። ተመርቃችኋልም። አዎ የሰው ልጅ የሚደርስለት አጥቶ በቁሙ ትል እስኪያፈራ ድረስ ማየት ያሳዝናል። እኔና የቴሌግራም ቤተሰቦቼ ግን በጎንደር አዘዞ ሜዳ እግዚአብሔር ፈቃድ ፈጣሪ ረድቶን ታሪክ ቀይረናል። በሌላ ቦታ ያሉትንም እንደዚሁ ተረባርበን ከእግዚአብሔር ጋር ታሪክ እንቀይራለን።

"…እስከአሁን 2440 አንሶላ፣ 1200 ብርድ ልብስ፣ 1200 ፍራሽ፣ 3300 ቦርሳ፣ 3300 ዩኒፎርም፣ 3300, እስራስ፣ 3300 እስኪሪፕቶ መግዣ ተችሏል። የሚቀረኝ የተማሪዎች ደብተር ነው። እሱንም ቢሆን ከሚፈለገው 3,300 ደርዘን ደብተር ላይ የ1,120 ደርዘን ደብተር ገዢዎችን ሳገኝ አሁን የሚቀረኝ 2,180 ደርዘን ደብተር ብቻ ነው።

"…አፈር ደቼ ያብላቸውና እነ እስክስ አበበ በለው እንኳን ለራሳቸው ቴስላ እየነዱ ሕዝባቸው ላይ አተላ የሚደፉ ስለሆነ ወገናቸውን ስለማይረዱ እናንተኑ ላስቸግር ነኝ። በጎንደር ስም የጎንደር ዐማራ ላይ የተጣበቀ የትግሬ ዲቃላ ስኳድን በየቲክቶኩ ልቅሶ እየደረሳችሁ ቀሪዋን 2,180 ደርዘን እናሟላ። 100 $በ549 ብር ሒሳብ 20 ደርዘን ይገዛል።

• ምርቃቱን ተቀበሉ።
መልካም…

"…ዘሬ ዕለተ ቀዳሚት ሰንበት ነው። ከምስጋና በኋላም እስከ ማክሰኞ ድረስ ርእሰ አንቀጽ አይኖረንም። እናም ዛሬ የተቀበል የግጥም መርሀ ግብራችን እስኪጀምር ድረስ በትናንቱ ርእሰ አንቀጽና በትናንት ምሽቱ የቴዲ ሃዋሳ ቤት የዋንጫ ጨዋታ ዙሪያ የተሰማችሁን ስሜት ትገልጹ ዘንድ የምፈቅድበት ሰዓት ነው።

• ትናንት ምሽት እንዴት ነበር? ሰው ተርፏል…? 😂
"…እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም። በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል። ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ። በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል። በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ፤ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው። ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአብሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ። መዝ 23፥ 1-6

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ
መልካም…

"…በዛሬው ርእሰ አንቀጻችን ላይ ነገ ጠዋት እንወያየለን። አሁን ወደ ቴዴ ሀዋሳ ቤት ለምርመራ ትፈለጋለህ ስለተባልኩ ወደዚያ እያመራሁ ነው።

"…በዕለተ መስቀል መስቀል ለመሸከም በሉት ወደዚያ የምሄደው። 🙏 ግን ደግሞ ማን ይፈራል? ደግሞ ለመጠየቅ። ና በለው። ግባ በለው።

"…እኔ ዘመዴ የሥላሴ ባሪያ የድንግል አሽከር የምሥራቁ ሰው የሐረርጌው ቆቱ መራታ ዘመዴ ባለማዕተቡ የተዋሕዶ ልጅ ደረቴን ወደፊት ገፋ አድርጌ ኮራ ቀብረር ብዬ በአረንጓዴ ቢጫ ቀዩ ሰንደቅ ዓላማዬ ተንቆጥቁጬ እየሄድኩ ነው።

"…https://www.tiktok.com/@teddygetahun7?_t=8q4hZR9UevO&_r=1

ተከተሉኝ…🏃🏃‍♀🏃‍♂🏃‍♀➡️🏃➡️🏃‍♂➡️
👆⑤ ከላይኛው የቀጠለ…"…በቅዱስ ዮሐንስም ዘመን “ሕዝቡም ሲጠብቁ ሳሉ ሁሉም በልባቸው ስለ ዮሐንስ፦ ይህ ክርስቶስ ይሆንን? ብለው ሲያስቡ ነበር፥” ሉቃ 3፥15። ዛሬም ይሄ ዘመዴ ማነው? የምትል የትየለሌ መንጋ አለህ። እኔ ዘመዴ ነኝ የሐርጌ ቆቱ። ባለ ማዕተብ የተዋሕዶ ልጅ። የሥላሴ ባርያ የድንግል አሽከር። መራታው የሐረርጌ የምሥራቅ ሰው። በቃ ሌላ ትፈነዳለህ እንጂ ከቆቱነቴ ዝቅ አልላትም። ወይ ፍንክች። እኔ ዐማራን ዐማራ ይምራው የምል የበረሃ ጯሂ ነኝ። ከእኔ በኋላ የሚመጣው የዐማራ ትውልድ ልዩ ነው። "…እኔስ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት ከማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ ይመጣል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤ መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።" ሉቃስ 3፥ 16-17… አሁን እየመጣ ያለው የዐማራ ትውልድ እንደዚያ ዓይነት ነው። እሳት በእጁ የጨበጠ፣ የሚያደቅ ክርን ባለቤት። ፍትሓዊነትን ለማንገሥ በእጁ ሚዛን ይዞ እየመጣ ያለ ነው። ያበጥርህሃል አልኩህ። እንደ ድሮው ዐማራን በቀላሉ መቀፈል፣ የኢትዮጵያን ስም እየጠሩ ማለብ፣ ሰንደቅ ዓላማ እያሳዩ መቀሸብ የማይሞከር ነው። የነብርን ጭራ የያዘ ዐማራ ነው የተፈጠረው። አልሞትም፣ አልገደልም፣ አልዘረፍም ያለ ዐማራ ነው የተፈጠረው። የኅልውና አደጋውን ከላዩ ላይ ለማራቅ የሚታገል ትውልድ ነው የተፈጠረው። በአንድ ዓመት ውስጥ ሀገርን ያክል በጀት፣ የሰው ኃይልና የጦር መሣሪያ ካለው መንግሥት ተብዬ ገተት ጋር ከባዶ እጅ ተነሥቶ መመከት፣ ማነከት ከቻለ ጥቂት ሲቆይማ አስባችሁታል?

"…እደግመዋለሁ ሃቅ ስላለው ዐማራ ያሸንፋል። እኔ ደግሞ የዐማራን ሾተላዮች፣ ዋሾ፣ ቀጣፊዎች በመርፌ፣ በወረንጦ እየለቀምኩ አፈር ደቼ አስግጣቸዋለሁ። ይሄን ለማድረግ የማንንም ፈቃድ አልሻም። ይኸው ነው። ስኳድንና ፀረ ዐማራ ፋኖ ዲቃሎችን በጋራ በመከላከል ቅዱሱን የዐማራ ፋኖ ትግል እናስከብር። ዛሬ ማታ በቴዲ ሀዋሳ ቤት እንገናኝ። በተለይ እነ አበበ በለው፣ ስኳዶች በጨዋ ደንብ ጥያቄአችሁን ይዛችሁ ሞግቱኝ። አፈር ከደቼ አብሉኝ። የትግሬ፣ የኦሮሞ ቦለጢቃ ደጋፊዎችም ኑ እና እንወያይ። እኔ ዘመዴ ለመጠየቅ ዝግጁ ነኝ። ሃላስ።

•••

ሻሎም.!  ሰላም.!

ዘመድኩን በቀለ ነኝ.!
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
መስከረም 16/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ.!
👆④ ከላይኛው የቀጠለ… …ነውረኛም ሰው ይኖራል። ኢትዮጵያ ስላለ፣ የልጅ አባት ነው ብዬ የምራራለት፣ አልቅሶ ችግሩን የነገረኝ፣ ያጫወተኝ፣ ሰው ዛሬ ለነ አበበ በለውን፣ ለነ ኢትዮ 360 ን ቩድዮ እየቆራረጠ እየላከ የሚያቀውሳቸውን ነውረኛ አፈር ከደቼ አስግጠዋለሁ።

"…ሌላው አበበ በለው የሰፈሬ ልጅ ነው። ምስጋናው አንዷለም ዘመዴ ነው። ዶር ደረጄ፣ አያሌው መንበር ጎንደሬ ነው ብለህ ከእውነት ጋር ከመቆም ይልቅ ለግለሰቦች ጥብቅና የምትቆም የፋኖ መሪ ነኝ የምትል ካለህ ግልጽ ጦርነት ነው የምገባው። በቀደም ዕለት የምስጋናው አንዷለምን ነውር ለመሸፈን፣ ቀን ያወጣልህን፣ ልሳንህ የሆነውን መረጃ ቲቪን ለመስደብ፣ ለማዋረድ፣ እኔ ዘመዴንም ለማንቋሸሽ፣ ለማሸማቀቅ እነ ዶክተር ደረጄ በጠሩት የዙም ስብሰባ ላይ ተገኝቼ ነበር። መገኘት ብቻ ሳይሆን ሙሉ ዝግጅቱንም ቀርጬዋለሁ። ብሩክ ይባስ ሂርጶ ከ360፣ ንፍታሌም ከABC ተገኝተውም ነበር። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፋኖን ትግል ይጠልፉ ዘንድ የላካቸው የፋፍዴኑ እነ ኢያሱ ወይም ሲሳይ ሲዘባርቁም ሰምቼአቸዋለሁ። ቀርጬአቸዋለሁም። ራሴን የመከላከል መብቴ ተጠቅሜ በሚዲያ የቀረበብኝን ክስ በሚዲያ አፈር ከደቼ አበላዋለሁ። የፈለግከው ሁን አልኩህ። አሳይሃለሁ።

"…ሌባን፣ ዘራፊን፣ ትግል ጠላፊን በጭራሽ አልታገስም። ማንም ሁን ማን በብዕሬና በአንደበቴ እሞግትህሃለሁ። የበግ ለምድ የለበሱ ነጣቂ ተኩላዎችን በጋራ አፈር ደቼ እናስግጣቸዋለን። እኔ የዐማራ ትግል መደላድል ፈጣሪ ነኝ። “በነቢዩ በኢሳይያስ ቃል መጽሐፍ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ፤ ዐዘቅቱ ሁሉ ይሙላ ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይበል፥ ጠማማውም የቀና መንገድ ይሁን፥ ሸካራውም መንገድ ትክክል ይሁን፤ ሥጋም የለበሰ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ ተብሎ እንደ ተጻፈ ለኃጢአት ስርየት የንስሐን ጥምቀት እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለችው አገር ሁሉ እንደመጣው…ሉቃ 3፥3-6 እንደ መጥምቁ ዮሐንስ የምጮህ ነኝ። ለፋኖ መንገዱን የማስተካክል ነኝ። አልኩ በቃ። ምንአባትህ ታመጣለህ?

"…ወደ ዐማራ ትግል ስትመጣ ዲቃላ ማንነት ይዘህ እንደ እፉኝት መርዝህን ከምላስህና ከጉያህ ስር ቀብረህ ብትመጣም አልፋታህም። እጠይቅህሃለሁ። “… እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?” ሉቃ 3፥7 ብዬ አፋጥጥህሃለሁ። ከመጣህ አይቀር “እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤ በልባችሁም፦ አብርሃም አባት አለን ማለትን አትጀምሩ፤ ከእነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር እንዲችል እላችኋለሁና።” ሉቃ 3፥8 እላችኋለሁ። የአፄ ዘር ነኝ። የግራዝማች፣ የቀኝአዝማች ምናምን አይሠራም። ዐማራ ሁን እልሃለሁ። በቀደሙ ጀግና አባቶችህ ስም አትነግድ አንተ ራስህ ጀግና ሆነህ አሳየኝ እልሃለሁ። አልለቅህም።

"…እምቢ ብትል እኔ ሰይፌንና ምሳር መጥረቢያ ጦማሬን ይዤ እጠብቅህሃለሁ። “አሁንስ ምሳር ደግሞ በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።” ሉቃ 3፥9 መልካም የማታደርግ ከሆነ፣ ዐማራዊ ጠባይ ከሌለህ፣ ባንዳ ከሆንክ፣ ዘማዊ፣ ሌባ ቅጥረኛ ዐማራ አሰዳቢ፣ የፋኖትግል ጠላፊ ከሆንክ ቆማምጬ እለቅህሃለሁ። እኔ የለከፍኩት አንድ የዳነ ንገሩኝ። ጠቁሙኝ። ወላ እገሌ፣ ወላ እገሌ የለም። በሙሉ ሽባ ነው የዳረግኩት። ምክንያቱም እኔ የዳዊት ወንጭፍ ነኝ። ከዐውደ ምሕረት እስከ ዐውደ ነገሥት አክተር የነበሩትን አተር ክክ ነው አድርጌ ያስቀምጥኳቸው። እግዚአብሔር ሲጣላህ አምጥቶ ከእኔ ጋር ያላትምህሃል ከዚያ እንደ አበበ በለው እስክስ ስትል ትኖራለህ።

"…ከዚያ “…እንግዲህ ምን እናድርግ? ሉቃስ 3፥10 ብለህ መጠየቅ ስትጀምር እኔም በትህትና እልህሃለሁ። ዐማራ ከሆንክ ዐማራ ሁን። አትመንፍቅ። ዋሾ ቀጣፊ፣ ዳተኛ፣ ዘራፊ አትሁን። "…ሁለት ልብስ ያለው ለሌለው ያካፍል፥ ምግብም ያለው እንዲሁ ያድርግ።” ሉቃ 3፥11። ለቀበሮ ሜዳ ተፈናቃዮች ትል ከሰውነታቸው ለሚፈልቅባቸው ለወገኖችህ ፍራሽ ግዛላቸው፣ አንሶላ፣ ብርድልብስ ግዛላቸው። ለበዓል መዋያ ሰንጋ ጣልላቸው። ሕፃናቱን ትምህርት ቤት ሥራላቸው። ቦርሳ፣ ደብተር፣ እርሳስና እስክሪብቶ ግዛና ከፊደል እንዳይርቁ፣ መሃይም እንዳይሆኑ አድርጋቸው እልሃለሁ። አንት ቀጣፊ ለፋኖ የተዋጣ ዶላር አትብላ፣ አሥራት ሚዲያ ተብሎ የተዋጣ ብር አትቆርጥም፣ ከወገንህ አፍ ላይ አትንጠቅ እልሃለሁ። እጠይቃለሁ 30 ዓመት ሚዲያ ላይ የቆየው አበበ በለው ከሕዝቡ በየጊዜው የሚሰበስበውን ዶላር መሬት ላይ ምንድነው ያደረገበት? አንድ የረዳው ዐማራ አለ? ዝናውን ተጠቅሞ በስሙ አንድ ኪሊነክ አሳንጿልን? በፍጹም። ራሱን ነው ያበለፀገው። እንዲህ አይነቱን ዐማራ መሳይ ፀረ ዐማራ ኃይል አልፋታውም። ገና የኢየሩሳሌም ጉዱን እዘረግፈዋለሁ። እስክስ እያልክ ጠብቀኝ በሉት።

"…አንተ ግን ማነህ? ብለህ እኔን በመጠየቅ አትልፋ። አትድከም። ጊዜህንም አታቃጥል። እኔ የሐረርጌ ቆቱ ነኝ፣ ውሻ ነኝ፣ እብድ መራታ ነኝ፣ ማይም ነኝ አልኩህ እኮ። የተገፋው ዐማራ ወዳጅ፣ የዐማራ ጠበቃ ነኝ ካልኩህ በቂ ነው። ደሞዝ ክፈለኝ፣ ጎፈንድሚ ከፍቼም ልዝረፍህ አላልኩህ። በዐማራ ሥልጣን ይሰጠኝም አላልኩም። ዐማራን ዐማራ ይምራው የማለት መብቴን ተጠቅሜ ግን እጮሃለሁ። እስካልቀጠርከኝ ድረስ ደግሞ ምን ያገባሃል? ደግሞም አትጨነቅ፣ እንደ ኤርሚያስ ዋቅጅራ፣ እንደ እስክንድር ነጋበት፣ እንደ ሀብታሙ አፍራሳ፣ እንደ ብሩክ ሂርጶ፣ እንደ በላይ በቀለ ወያ ብትከዳንስ? የምትልም ስጋትህ ተገቢ ቢሆንም ግን እኔ እንደነሱ በስምህ አልሸቀልኩም። አልነገድኩም። ደግሞም የዐማራን ትግል በመሃላ፣ በቃልኪዳን በራሴ ተነሳሽነት የጀመርኩ ሰውዬ የዐማራን ትግል ብከዳው የምከዳው እኔው ነኝ። ባዋርደው የምዋረደው እኔው ነኝ። የዐማራ አምላኩ ቀላል መስሎሃል። ከዓለት ላይ የሚፈጠፍጥ አምላክ ነው ያለው ዐማራ። እናም በእሱም አትጨነቅ። የዐማራ አምላኩ እልፍ ጠበቃ፣ ተሟጋች ያስነሣለታል። 👇④ ከታች ይቀጥላል…
👆③ ከላይኛው የቀጠለ…  …በበሽታ፣ በድንቁርና አደድባ ያስቀመጠችው የትየለሌ ማኅበረሰብ ነው ያለው። ዐማራ በተፈጥሮ ብልህ፣ ልባም ስለሆነ እንጂ እንደተሠራበት ክፉ ሴራ አንድም ለዘር አይተርፍም ነበር። ወያኔ ክፋቷ ዐማራን በኤርትራዊው በረከት ስምኦን፣ በሲዳማው ተፈራ ዋልዋ፣ በትግሬዎቹ እነ ከበደ ጫኔ፣ እነ አዲሱ ለገሰ፣ በጉራጌው ታምራት ሁላ ነው ስትገዛው፣ ስትረግጠው የኖረችው። ኦሮሙማም ያን የወያኔ ሌጋሲ ነው በዐማራው ላይ ማስቀጠል የሚፈልገው። ለዚህ ነው በትግሬው ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በኩል ጎንደርን ሽባ እያደረገ፣ ፋኖ ላይ ሴራ እያሴረ የሚገኘው።

"…እንግዲህ የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የዘር ቦለጢቃን የሚፈቅድ ከሆነ፣ በዚያም መሠረት የሚመራ ከሆነ፣ በትግሬ ቦለጢቃ የሥልጣን እርከን ላይ ዐማራ ወይ ኦሮሞ ድርሻ ከሌለው። በኦሮሞ ቦለጢቃ የሥልጣን እርከንም ላይ ከዐቢይ አሕመድ በቀር ዲቃላ፣ ድቅል፣ ውህድ ማንነት የማይፈቀድ ከሆነ በዐማራው ትግል በፋኖ ውስጥ ድቅል ማንነት ይዞ ለምን ዐማራን ልምራው ይባላል? ፌክ ኢትዮጵያኒስቱ ኃይል ዐማራ ሲፈናቀል፣ ሲገደል፣ ሲሰደድ፣ ሲታሰር ከአሳሪ ገዳዩ ጋር አንሶላ ሲጋፈፍ ከርሞ ዛሬ ላይ ከየት አባቱ መጥቶ ነው በዐማራ ትከሻ ላይ ተጭኖ ኢትዮጵያን ማዳን አለብኝ የሚለው? ሰገጥ ሰገጤ ሁላ። እንደ ኢትዮጵያዊ እንዳታስብ ከተደረግክ በኋላ ዐማራው እንደ ዐማራ እንዳያስብ፣ የዐማራ መሪ እንዳይኖረው ለምን ይባላል? ያኮረፈም፣ ሴረኛውም ትግሬ አማርኛ ስለተናገረ ወይም ዐማራ ግዛት ውስጥ ስለተወለደ ብቻ እንዴት ፋኖን ካልመራሁት ይባላል? ፋይናንሱን በትግሬ ሚስቶቻቸው በኩል የሚቆጣጠሩ አካላት እንዴት የዐማራ ፋኖ ትግል መሪዎች ነን ብለው ካልወጣን ብለው ይላላጣሉ? እኔ ይሄን መንፈስ ነው በመስበር ላይ የምገኘው። አለቀ። ደግሞም አደቅቀዋለሁ። እሰባብረዋለሁ፣ እንኩትኩቱንም አወጣዋለሁ። ዐማራን ለዐማራ ብቻ ነው መተው። በተለይ ድቅል የትግሬ ማንነት ያላቸው ሰዎች የዐማራ ፋኖን በጸሎትና በገንዘብ መደገፍ እንጂ መምራት ለዐማራ አደጋ አለው። ሕገ መንግሥቱም አይፈቅድም።

"…እንግዲህ እኔ የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውሥጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ዐማራን ተጠንቀቅ ልለው ነው የመጣሁት። አንዳንዱ በራሱ ጊዜ ነው የመጣው። ለምሳሌ በእንጨት ላልነካው ብዬ አርቄ የወረወርኩት እና እንደ ሕፃን ስልከው ቆይቼ፣ ለተፈናቃዮች ከላኩት ብር ላይ ወስዶ ሲበላው ሳይ ረዳት ፕሮፌሰር የሚል ቅጽል ስም በመያዙ ምክንያት ለዐማራው ራሱ አሳፋሪ ነው በማለት 4 ዓመት ዝም ያልኩት ዳምጠው አየለ የሚባል መጀመሪያ የህወሓት መከላከያ ሰላይ፣ ከዚያ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ከአሶሳ ደቡብ፣ ከደቡብ አሁን ደብረ ብርሃን ተመድቦ ለብልጽግናም ለፋኖም፣ ለስኳድም የሚሠራ ሰው እንደ እሳት ራት ተንቀዥቅዦ መጥቶ ዋጋውን እንድሰጠው አስገደደኝ። ዳምጠው የተንቀዠቀዠው ስኳድ ሲነካበት ነው። እስኳድ በሸዋ በእስክንድር በኩል የመከታው ማሞን ቡድን ተቀራምተውታል። የመከታው የጦር መሪዎች የጎንደር ተወላጆች ናቸው። እስክንደርም ከደቡብ ጎንደሮች ነው የሚቆጠረው። ግራ የገባኝ የዚህ የዳምጠው ዘር ነበር ትናንት መልሱን አገኘሁ።

"…የበግ ለምድ ለባሹ ዳምጠው የጉራጌ ተወላጅ ሲሆን የጉራጌ ተወላጁ ምንተስኖትም የኢዜማ ወኪል ሆኖ በእስክንድርና በመከታው በኩል ቦታ ይዞ መቀመጡ ይነገራል። ዳምጠውም በአንድ ወገን የሻዋ ዐማራ ሲሆን በአንድ ወገን ደግሞ ጉራጌ ነው አሉኝ ቤተሰቦቹ። ትናንት የዳምጠው ጆሮው፣ የፊት ቅርጹ ምንም ዐማራ አይመስልም ብዬ በማለቴ ብዙዎች በግምት ከተከዜ ማዶ ነው ያሉ ሲሆን የሚያውቁት ግን ድብን ያለ ጉራጌ ነው ብለው ማስረጃ ቆጥረው አስረድተዋል። ተመልከቱ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲን ፕሬዘዳንት በጉራጌው የኢዜማ ተወካይ በእነ መምህር ምንተስኖት አማካኝነት መረጃ ሰጥቶ ያስያዘው ይሄው ዳምጠው የተባለ የቁጩ ረዳት ፕሮፌሰር ነው። የዩኒቨርስቲው ፕሬዘዳንት ከተያዘ በኋላ ሚልዮን ብሮችን ከፍሎ መውጣቱ ነው የሚነገረው። ይሄ ዳምጠው ከስኳድ ጋር ሆኖ ከጎጃም የጸዳ ዐብን መፈጠር አለበት በማለት ዐብንን ፍርስርሱን ያወጣ የጉራጌ የሸዋ የዐማራ ተወካይ ነው። የደብረ ብርሃንን የውኃ ጉድጓድ ስፍራ እዚህ ቦታ ቤት መሥራት አይፈቀድም ቢባልም እምቢኝ አሻፈረኝ ደግሞ ለዐማራ አፈር ደቼ ጠጡ ብሎ ከጥቅም ተጋሪ ቦለጢቀኛ ጓዶቹ ጋር ሆኖ የሪልስቴት የቤት ግንባታ እገነባበታለሁ ብሎ በሙግት ላይ ያለ ፀረ ዐማራ የስኳድ አቃጣሪ ሰው ነው። የበግ ለምድ መግፈፍ ማለት ይሄ ነው። ተኩላውን ፊት ለፊት ማስጣት ማለት ይሄ ነው። ለሚስቱ ዩኒቨርስቲው በር ላይ ኮስሞቲክስ ቤት ከፍቶ ከሚስቱ የማይገዙ ተማሪዎችን ነጥብ እያስጣለ የሚያስለቅስ ሰውዬ በፍጹም ዐማራ አይሆንም። አይደለምም። እውነት ነው አሁን ሳየው የዳምጠው የፊት ቅርፁ የጉራጌ ነው የሚመስለው። አለቀ።

"…ነገረ ስኳድ ይቀጥላል። 1% እንኳ አልጀመርኩትም። ገና ልጀምረው ነኝ ብዬ ያልኩ ጊዜ የጨሰው አዋራ አሁን ከጀመርኩት በኋላ ወፍ የለም። እኔ ዘመዴ ጎልያድን ግንባሩን ብዬ አጋድመው ዘንድ፣ በሁለት ወገን በተሳለው ሰይፍ በሆነው አንደበቴና ጦማሬ እቆራርጠው ዘንድ የዳዊት ወንጭፍ ሆኜ የተነሣሁ ባለማዕተብ ነኝ። አሁን ተመልከቱ። ቲክቶክ መንደር ግቡ። የተደበቁ፣ የተዋጡ፣ በትግሬ ዲቃሎች የተሸፈኑ የጎንደር ዐማራ ልጆች በጨዋ ደንብ መወያየት፣ መመካከር ጀምረዋል። በእውነት እንዴት እንደሚያምሩ፣ እንዴትም እንደሚያስቀኑ ባያችሁልኝ። ይሄን በጎንደር ዐማራ ስም በየሚዲያው የተሰገሰገ የትግሬ ዲቃላ የፖለቲካ ቅማንትና የአገው ሸንጎ ገርፌ ገርፌ ሳባርረው የተደበቀው የጎጃም አገው፣ ዐማራ ተገለጠ። የተደበቀው የጎንደር ቅማንት ዐማራ በነፃነት ተገለፀ። ስሁላውያንን የመብረቅ ብዕሬን ሳጓራባቸው ድራሽ አባታቸው ጠፋ። አሁንም የጎንደር ዐማራ ልጆቹ ወደፊት እስካልመጡ ድረስ አደጋ ላይ ነው። ሚዲያው የተያዘው በእነዚህ ድቅል ማንነት በያዙ ሰዎች ነው። ፋይናንሱ ላይ ሁሌ ገንዘብ ያዥ ሆነው የሚመጡት እነዚህ ዲቃላ ማንነት ያላቸው ፀረ ዐማራ ኃይላት ናቸው። እነዚህ ኃይላት ከዐማራ ትግል ከተወገዱ የዐማራ ትንሣኤ ቅርብ ነው የሚሆነው።

"…ወያኔ ሆነው ለትግራይ ነፃ መውጣት ዐማራንና ኢትዮጵያን ሲገድሉ የከረሙት፣ የጎንደር ዐማራን ሲገድሉ፣ የወልቃይት ዐማራን ጥፍር ሲነቅሉ የከረሙትን ለኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እና ለኮሎኔል ርስተይ ተስፋይ፣ ለፀረ ዐማራ፣ ለፀረ ጎጃሞቹ ለእነ ዶፍቶር ምስጋናው አንዷለም፣ ለእስክንድር ነጋበት፣ ለዶፍቶር አምሳሉ፣ ለጋዜጠኛ ሀብታሙ አፍራሳ፣ ለጋዜጠኛ ብሩክ ሂርጶ እከራከራለሁ ብሎ የሚመጣ ጎንደሬን አይማረኝ ብምረው። ለአስክስ አበበ በለው፣ ለፀረ ዐማራው፣ በዐማራ ፋኖ ስቃይ ኑሮውን ለሚገፋው። በዐማራ ፋኖ ብር እሱ ቴስላ እየነዳ ዐማራ ላይ አተላ ለሚደፋው፣ ቅርሻቱን በየጊዜው ለሚያቀረሸው ለአበበ በለው በስመ የትውልድ ሀገር ተደርቤለት እመጣለሁ የሚል ካለ በርበሬ አይደለም ሚጥሚጣ ነው የማጥነው። አሳይሃለሁ።

"…ለመላው ዓለም ሕዝብ በግልጽ፣ ጎንደር ድል እንዴት እንደሌለ፣ ጎንደር እንዴት እንደማያሸንፍ የተናገርኩትን ቆርጦ እስክስ ሲል ለነበረው አበበ በለውም እሁድ የተሟላ መልስ በመረጃ ቴሌቭዥን መርሀ ግብሬ ላይ ምላሽ እሰጠዋለሁ። ከአበበ በለው ጋር በርበሬ የማጥነው አንድ አላርፍ ያለ… 👇③ ከታች ይቀጥላል…
👆② ከላይኛው የቀጠለ… …ኦሮሞ የሆነ ኦርቶዶክስ በኦነግ ሸኔ ይታፈናል። ይታገታል። ከዚያ ለማስለቀቂያ ይሄን ያህል ሚልዮን ብር ክፈል ይባላል። የኦሮሚያ ፖሊስ ደላላ ነው። አንዳንድ ቦታ አባገዳዎች ናቸው ደላሎቹ። ክፍያው የሚፈጸመው በኢትዮ ቴሌኮም ስልክ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሊያም በኦሮሚያ ባንክ ነው። ክፍያው ሕጋዊ ነው። መንግሥት እያወቀው ነው የሚፈጸመው። ዋናው ተልእኮው ያን ዐማራ ወይም ኦርቶዶክስ የሆነ ኦሮሞ ማቆርቆዝ፣ ማደኅየት፣ መሰባበር፣ ማውደም ስለሆነ ሁሉ ነገር በሃላልነው። ጥበቃውም በአገዛዙ ነው።

"…የታገተው ሰው ብር የለኝም ካለ አጋቾቹ ይነግሩታል። መዝገብ አውጥተው ነው የሚነግሩት። አዋሽ ባንክ ይሄን ያህል፣ ንግድ ባንክ ይሄን ያህል፣ ኦሮሚያ ባንክ፣ ገዳ ባንክ፣ ሲንቄ ባንክ ይሄን ያህል ብር አለህ ይሉታል። ኔትወርኩ ባንኩ ድረስ ነው። ኧረ የለኝም ካለ እዚያው ሆነው ሲንቄ ባንክ ይደውሉና ከኔትወርካቸው ጋር ይነጋገራሉ። ለታገተው ሰውዬም ያሰሙታል። መንግሥታዊ ፖሊሲ ስለሆነ ታጋቹ ምንም ማድረግ አይችልም። ያለውን ሁሉ ጥሪት አውጥቶ ይከፍላል። ሳይዋሽ፣ ምስጢር ሳያሰሙት በፊት ከከፈለ የራሩለት መስለው ይለቁታል። ምስጢር ከሰማ በኋላ ከከፈለ ግን በጀርባው አጋድመው ያርዱታል። ይኸው ነው በኦሮሚያ እየተደረገ ያለው።

"…የታገተው ሰው እንደ ድንገት በቂ ብር ከሌለው እንዲለምን ይፈቀድለታል። በልመና ካልሞላለት ንብሩቱን አስይዞ እንዲበደር ይደረጋል። በአራጣ ማለት ነው። አበዳሪዎቹም ኔትወርክ አላቸው። አንዳንዶቹ የኦሮሞ ዘፋኞች፣ ቦለጢቀኞች፣ ታዋቂ ቄሮዎች ሁላ ናቸው። ቲክቶከሮችም ሁላ አሉበት ይባላል። ይሄ አዲስ አበባ ገብቶ ብር እንደ ወረቀት የሚበትነው የዚህ ኔትወርክ አባል ነው። የኦሮሚያ ፖሊስ፣ ዐቃቤ ሕግና ዳኞችም የዚሁ ወንጀል ተሳታፊዎች ናቸው። በብዙ እጥፍ ወለድ ይበደሩና ሰውየውን እንዲለቀቅ ያደርጉታል። እዚህ ላይ ሌላ የሚሠራ ግፍም አለ። ግፉን እንመልከት። የታገተው ሰው የመንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ በሆነ ጥሩ የሓላፊነት ደረጃ ላይ ከሆነ የሚሠራው በዚያው በጫካ እንዲቆይ ይደረጋል። መሥሪያ ቤቱም "ከሥራ ገበታዎ ስለቀሩ" ብሎ ማስታወቂያ ያወጣበታል። ከዚያ በላዩ ላይ ወይ የወለጋ፣ አልያም የአሩሲ እና የጅማ ኦሮሞ አምጥተው ይሾሙበታል። የታገተው ሰው ጫካ ተቀምጦ ሚልዮን ብር ከፍሎ፣ ቤቱን፣ ንብረቱንም በአራጣ አስይዞ፣ ከሥራም ተባርሮ ከራሩለት ይለቁታል። ካልራሩለት ያርዱትና ደሙን ይጠጡታል። ዋጠው። ግፉን መዝግቡልኝ።

"…ከዚህ በኋላ የዚያን ሰው ቤተሰብ ዕጣ ፈንታ ተመልከቱ። አራጣ አበዳሪዎቹ ማስጠንቀቂያ ይጽፋሉ። ቤተሰብ መክፈል ስለማይችል ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንዲሄድ ያደርጋሉ። አስቀድመው የተጠቃቀሱት የኦሮሞ ዳኞች፣ የኦሮሞ ዐቃቢያነ ሕጎችና የኦሮሞ ጠበቆች ሥራቸውን ይጀምራሉ። ንብረቱ ይሸጥ ብለው በሕግ ስም ይወስናሉ። ከውሳኔው በኋላ ገዢዎቹ በኢንቨስተርነት ስም ከቻሳ ብለው ይመጣሉ። አብዛኛውን የሚገዙት የኦሮሞ የወሀቢይ እስላሞች እና የኦሮሞ ጴንጤዎች ናቸው። ጫካ ያሉት ድርሻቸውን በዚያው ይከፋፈላሉ። ከተማ ያሉት ደግሞ ከሽያጩ ድርሻቸውን ይወስዳሉ። ይሄ ሁለት ጥቅም አለው ለእነሱ። አንደኛው ኦሮሞን በተዘረፈ ዜጋ ገንዘብ በኢኮኖሚ ማበልፀግ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከወደፊቷ ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ፣ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ፣ እና ከዐማራ የጸዳች ኦሮሚያን መፍጠር ነው ብለው የሚያስቡት። ከዚያ በኋላ የዚያሰው ቤተሰብ የሚሆነውን አስቡት። ሚስት ወይ ትሞታለች፣ ወይ ታብዳለች። ልጆች ይበተናሉ። ሕጻናቱም ሴተኛ አዳሪ፣ ስደተኛ ይሆናሉ። ከዚያ ዐማራ ከዸቱ፣ ለማኝ፣ ሸርሙጣ፣ ደሀ እያሉ መልሰው ይሰድቡታል። ቅስሙንም ጅስሙንም ይሰብሩታል። በኦሮሚያ እንዲህ ነው እየተደረገ ያለው። ይሄን ግፍና ወንጀል ለመቀልበስ የሚንቀሳቀስ ሰው ግን የለም። ሁሉም ሽንታም፣ ወኔ ቢስ፣ ቅዘናም፣ ፈሪ፣ በጓዳ እየተልጎመጎመ ድምጹን ዝቅ አድርጎ ፋኖ መቼ ነው የሚመጣው የሚል ነው። ፋኖማ ሥራ ላይ ነው።

"…የኦሮሞ ነፃ አውጪ ቦለጢቀኞቹ የትግሬ ነፃ አውጪ ቦለጢቀኞችን አስቀድመው ነው አፈር ከደቼ ያበሉት። ትግሬ አሁን ለኦሮሞ የተገረደው መድረሻ ሲያጣ፣ ምንአልባትም ፍርፋሪ ከጣሉልኝ በማለት ነው። እነ ሎዛ በዋቄፈና እስከመጠመቅ የደረሱት ወደው አይደለም። ተገደው እንጂ። ቀጥሎ ዐማራ፣ አሁን ጉራጌው እንደጉድ እየታገተ ነው። እየተዘረፈ ነው። ሀገር ለቅቆ ወደ ኬኒያ፣ ኡጋንዳና ደቡብ አፍሪካ፣ ዱባይ እየተሰደደ ነው። አዎ ይሄ ነው በኦሮሚያ እየተደረገ የሚገኘው። የሚገርመው ዘራፊው የኦሮሞ ኃይል በዘረፈው ገንዘብ እንደ ትግሬዎቹ ዘሪፊዎች ቢያንስ ፋብሪካ እንኳ አይከፍትም። ሕንፃ አይሠራም። በቃ ልብስ፣ ጫማ መግዛት። መብላት፣ መጠጣት። የማያልቅ ድግስ መደገስ። በሁለት ሚልዮን ብር ጨረታ ሴተኛ አዳሪ መሸመት። መሸርሞጥ፣ ግልሙትና ማስፋፋት። በቃ ይሄው ነው ሥራው።

"…ለዚህ ተግባር ደግሞ የኦሮሞ አርቲስቶች ዐማራን የሚያጥላላ፣ ሰሜኑን ትግሬንና ዐማራን የሚያዋርድ፣ የሚያንቋሽሽ፣ የሀገሩ ባለቤት ኦሮሞ እንደሆነ፣ የኢትዮጵያ ፈጣሪዋ ራሱ ኦሮሞ እንደሆነ፣ የዓድዋ ድል ራሱ የኦሮሞ እንደሆነ፣ ያለ ኦሮሞ ሌላው ምንም እንደሆነ፣ ሥልጣን በኦሮሞ ልጆች ተጋድሎ በእጁ እንደገባ። ይሄ ዕድል ኦሮሞ ካመለጠው አደጋ እንደሚገጥመው። ተረኛ እንደሆነ በዘፈን መልክ እንዲዘፍኑት ይደረጋል። በቃ ምን አለፋችሁ በዘሁን ጊዜ የኦሮሞ ዘፋኝ ሆኖ የፍቅር፣ ማኅበራዊ ጉዳይ አንሥቶ የሚዘፍን ዘፋኝ አዝማሪ አታገኙም። ሁሉም ተነሥቶ ያባለ ፎጣ፣ ያባለ ሻሺ ጭራሽ ፎኮርታ፣ አራት ኪሎ፣ ቡሎ ያቡሎ፣ ፊንፊኔ፣ ከአዲስ አበባ ቲወጣላቹ ወዘተ ነው ዘፈኑ። የዘር ማጥፋት ዐዋጅ በሉት። ይሄ ዘፈን ታዲያ በብሔራዊ ቴሌቭዥን ጭምር ነው የሚተላለፈው። አደጋው ከባድ ነው። በተለይ ኦሮሚያ ተወልደው ኦሮሚኛ የሚሰሙና የሚናገሩ ሌሎች ነገዶች ያደረ ቂም ይዘው ነው የተቀመጡት።

"…አሁን እነዚህ አካላት በሀገር ደረጃ በኢትዮጵያ ባጀት፣ የሰው ኃይል ተጠቅመው የዲሞግራፊ ለውጥ እያመጡ ነው። ከአዲስ አበባ ዙሪያ ዐማራውን፣ ጉራጌውን፣ ወላይታ ስልጤ ሀዲያውን አጽድተው ጨርሰው ከመሀል ከተማው በኮሪደር ልማት ስም ሙልጭ አድርገው እያስወገዱት ነው። እነዚህ ቡድኖች አሁን ደግሞ በሀገር ደረጃ ሌላውን ሽባ እያደረጉት ነው። ይሄን ሽባ ማድረግ በትግሬ ነው የጀመሩት። ሳያፍሩ ነው በፓርላማ በመሪያቸው በአቢይ አሕመድ በኩል "ትግሬን ዱቄት" ማድረጋቸውን ሳይሳቀቁ የተናገሩት። በነፋስ እንደተበተነ ዱቄት ነው። መቀሌን በሻሻ አድርገነዋል፣ የስበት ማዕከሉን አሳጥተነዋል። አፈር ከደቼ አብልተነዋል። ከዚህ በኋላ ትግሬ ቀና ብሎ የመሄድ ሞራል የለውም። ፊታቸው ተበላሽቷል። በምን ኃይል፣ በምን አቅምና ሞራል ኖሮአቸው ነው የሚያንሠራሩት? በማለት በወያኔ መሪዎች አንጻር ለሂዊ ሰዎች የተናገረ በመምሰል ሙሉ ትግሬን ሽባ ማድረጉን ነው ያወጀው።

"…ከትግሬ እኩል ለቀይ ባህር ለአሰብ ወደብ ሲባል አፋር ዱቄት ሆኗል። አፋርና ሱማሌም በየጊዜው ደም ተቃብተው እየተፋጁ ነው። ይሄም የኦሮሞ ቦለጢቀኞች አቆርቁዞ የመውረስ፣ አባት ገድሎ፣ ሰልቦ ልጅን በጉዲፈቻ የማወረም ከጥንት የመጣ ፖሊሲ ነው። ከትግሬና ከአፋር ቀጥሎ ፊት የተዞረው ወደ ዐማራ ነው። ለኦሮሙማው ዘራፊ ኃይል የሚያሰጋው ዐማራው ነው ተብሎ ስለሚታሰብ ፊታቸውን ያዞሩት ወደ ዐማራው ነው። ዐማራን ህወሓት ገዝግዛ፣ ገዝግዛ መጣል ቢያቅታትም… 👇② ከታች ይቀጥላል…
Ещё