የምሥራች ደግሞ እንካችሁ…
"…2017 ዓም መግቢያ ላይ ለቅዱስ ዮሐንስ ለእንቁጣጣሽ ለአዲስ ዓመት በዓል በጎንደር አዘዞ ቀበሮ ሜዳ ከኦሮሚያ፣ ከመተከል፣ ከወልቃይት እና ከትግራይ ተፈናቅለው ለመጡ የዐማራ ልጆች የበዓል መዋያ ሰንጋ እና ሙክት ፍየሎች በአቶ ወርቁ አይተነው ልግስና ተገዝቶላቸው ሌሎችም ተረባርበው ለተፈናቃዮቹ የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸው ነበር። በወቅቱ አንድ ሰንጋ ተርፎ ስለነበር አሁን ለመስቀል ሌላ አንድ ከብትና ለሙስሊም ተፈናቃይ ዐማሮችም ሙክት ፍየል ተገዝቶላቸው እነርሱም በደስታ አሳልፈዋል።
"…ክርስትያን ሙስሊም ተፈናቃይ የጎንደር ዐማሮች በእኔ በኩል እናንተን ሁላችሁንም አመስግነዋል። ተመርቃችኋልም። አዎ የሰው ልጅ የሚደርስለት አጥቶ በቁሙ ትል እስኪያፈራ ድረስ ማየት ያሳዝናል። እኔና የቴሌግራም ቤተሰቦቼ ግን በጎንደር አዘዞ ሜዳ እግዚአብሔር ፈቃድ ፈጣሪ ረድቶን ታሪክ ቀይረናል። በሌላ ቦታ ያሉትንም እንደዚሁ ተረባርበን ከእግዚአብሔር ጋር ታሪክ እንቀይራለን።
"…እስከአሁን 2440 አንሶላ፣ 1200 ብርድ ልብስ፣ 1200 ፍራሽ፣ 3300 ቦርሳ፣ 3300 ዩኒፎርም፣ 3300, እስራስ፣ 3300 እስኪሪፕቶ መግዣ ተችሏል። የሚቀረኝ የተማሪዎች ደብተር ነው። እሱንም ቢሆን ከሚፈለገው 3,300 ደርዘን ደብተር ላይ የ1,120 ደርዘን ደብተር ገዢዎችን ሳገኝ አሁን የሚቀረኝ 2,180 ደርዘን ደብተር ብቻ ነው።
"…አፈር ደቼ ያብላቸውና እነ እስክስ አበበ በለው እንኳን ለራሳቸው ቴስላ እየነዱ ሕዝባቸው ላይ አተላ የሚደፉ ስለሆነ ወገናቸውን ስለማይረዱ እናንተኑ ላስቸግር ነኝ። በጎንደር ስም የጎንደር ዐማራ ላይ የተጣበቀ የትግሬ ዲቃላ ስኳድን በየቲክቶኩ ልቅሶ እየደረሳችሁ ቀሪዋን 2,180 ደርዘን እናሟላ። 100 $በ549 ብር ሒሳብ 20 ደርዘን ይገዛል።
• ምርቃቱን ተቀበሉ።