ኤሪክ ቴን ሀግ ከዛሬ ጨዋታ አስቀድሞ ያነሷቸው ሀሳቦች !
"ዛሬም እደግመዋለሁ እኔ ሁለት ዋንጫዎችን አሸንፊያለሁ እና ሌሎች ዋንጫዎችን ለማሸነፍ እፈልጋለሁ።
"ብሩኖ የእኛ አምበል ነው እሱ ይህንን ለብዙ አመታት አሳይቷል ብዙ እድሎች ይፈጥራል እኔ ትልቅ እምነት ነው ያለኝ የመጨረሻ ኳሶችን መስጠት እና ግብ ማስቆጠር 100% ይጀመራል የጊዜ ጉዳይ ነው።
"እኔ ጊዜ እፈልጋለሁ ወጣት ተጨዋቾችን ነው ያስፈረምነው ስለዚህ ጊዜ ያስፈልገኛል ዚርክዜ እና ዮሮ በደንብ ማደግ ይችላሉ ለዚህ ጊዜ ያስፈልጋል።
"ሁሌም የዩናይትድ ተጨዋቾች እና እኔ በትንሽ ትልቁ ጨዋታ እንወቀሳለን ይህ ኖርማል ነው ግልጽ ነገር ነው ዩናይትድ ካላሸነፈ እንወቀሳለን።
"እኛ ተነጋግረናል ሻንምፒየንስ ሊግ መመለስ እንፈልጋለን እኛ ፍላጎቱ አለን ተግባራዊ ለማድረግ ጊዜ ይፈልጋል።
@Man_United_Ethio_Fans@Man_United_Ethio_Fans