#የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት
#ምዝገባው የሚያበቃበት ቀን: ሐምሌ 21, 2014
#ተፈላጊ የሰው ኃይል: 52 ክፍት የስራ ቦታዎች
#የስራ መደብ: ልዩ ባስ ሀገር አቋራጭ መስተንግዶ ሰራተኛ
ደመወዝ፡ 3000 ብር
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 50
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በአውቶ ሜካኒክ፣ በጀነራል ሜካኒክ፣ በአይቲ፣ በሆቴልናቱሪዝም፣ በማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ ዲፕሎማ ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች፡ ቁመት ለወንድ 1 ሜትር ከ60 ለሴት 1 ሜትር ከ50
#የስራ መደብ: ክሬን ኦፕሬተር
ደመወዝ፡ 5415 ብር
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ ለ10ኛ ክፍል 06 ዓመት፣ ለ8ኛ ክፍል 08 ዓመት፣ ለ6ኛ ክፍል 10 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ 6ኛ/8ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች ሆኖ/ና 4ኛ እና 5ኛ ደረጃ/ ህዝብ 3 መንጃ ፍቃድ ያለው/ላት እና የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል
#የስራ መደብ: ባስ ካፒቴን
ደመወዝ፡ 5415 ብር
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ ለ10ኛ ክፍል 06 ዓመት፣ ለ8ኛ ክፍል 08 ዓመት፣ ለ6ኛ ክፍል 10 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ 6ኛ/8ኛ/10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች ሆኖ/ና 4ኛ/ ህዝብ 3 መንጃ ፍቃድ ያለው/ላት
👉ሌሎች የስራ ማስታዎቂያዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት
👇👇👇 https://t.me/+UrLHDaySnpxIhq87https://t.me/+UrLHDaySnpxIhq87https://t.me/+UrLHDaySnpxIhq87