#ኦሮሚያ ባንክ አ.ማ
#ምዝገባው የሚያበቃበት ቀን: ነሐሴ 03, 2014
#ተፈላጊ የሰው ኃይል: 11 ክፍት የስራ ቦታዎች
📌 District Marketing Officer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ነቀምቴ እና አዳማ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 03
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በማናጅመንት፣ በቢዝነስ አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ፣ በማርኬቲንግ ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
📌Entrepreneurship Development Officer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በማናጅመንት፣ በቢዝነስ አስተዳደር፣ በኢኮኖሚክስ ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
📌Senior Attorney
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 04 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በህግ LLB ዲግሪ ያለው/ላት
📌Senior Knowledge Management Officer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 04 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በሰው ሀብት፣ በማናጅመንት፣ በቢዝነስ ማናጅመንት፣ በቢዝነስ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
📌District IT Officer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ሻሸመኔ፣ ነቀምቴ እና አዳማ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 04
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 06 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በኮፕዩተር ሳይንስ፣ በአይቲ፣ በኮምፕዩተር ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
📌Principal Internal Processes & Trends IT Developer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 06 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በኮፕዩተር ሳይንስ፣ በአይቲ፣ በኮምፕዩተር ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
➺
➖➖ 𝙟𝙤𝙞𝙣&𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚
➖➖➺
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►