#አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አ.ማ
📌ምዝገባው የሚያበቃበት ቀን: ነሐሴ 09, 2014
📌ተፈላጊ የሰው ኃይል:08 ክፍት የስራ ቦታዎች
#Office Administrator II
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 02
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር ወይም በተመሳሳይ ዲፕሎማ/ ደረጃ IV ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች: እድሜ ከ35 በታች የሆነ/ች
#Auditor I
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 02
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በአካውንቲንግ፣ በኦዲቲንግ ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች: እድሜ ከ35 በታች የሆነ/ች
#Cashier/ Typist
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በሴክሬተሪያል ሳይንስና ቢሮ አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ ዲፕሎማ/ ደረጃ IV ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች: እድሜ ከ35 በታች የሆነ/ች
#Building Administration Officer
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 01
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 02 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በማናጅመንት ወይም በተመሳሳይ ዲግሪ ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች: እድሜ ከ35 በታች የሆነ/ች
#Branch I Manager
የስራ ቦታ፡ ጅግጅጋ እና ደብረብርሀን
ተፈላጊ የሰው ብዛት፡ 02
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ 05 ዓመት
ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፡ በቢዝነስ ነክ ትምህርት ዲግሪ ያለው/ላት
ተጨማሪ መስፈርቶች: እድሜ ከ35 በታች የሆነ/ች እና ጅግጅጋ የሚሰራ ሶማልኛ ቋንቋ የሚችል/የምትችል መሆን አለበት/ባት
➺
➖➖ 𝙟𝙤𝙞𝙣&𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚
➖➖➺
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►
◄◃
🔆◌
@Ethiojobs2000◌
🔆▹►